እየለፉ የህይወት ልምድን ማካበት እንጅ ተኝቶ አልሳካልኝም ማለት አዕምሮን ከመውቀስ አያድንም
የሰው
ልጅ በህይወት ሲኖር ህልም ያልማል ፡፡ ህልሙንም ለማሳካት የማይሆኑትን ሆኖ ወደህልሙ ለመድረስ ይታትራል በዚህ ሂደት ግን እልህ አስጨራሽ ፈተናዎችን መቋቋም የግድ ነው ፡፡ የአለማ
ጽናት ካለው ከህልሙ ለመድረስ ከመሞት በስተቀር የሚያግደው አንዳች ሀይል የለም አኔም ከልጅነት አሁን እሰከአለሁበት አድሜዬ በውስጤ እንደማንኛውም ሰው ሳልማቸው
ከነበርሁት ውስጥ አንዱ የሆነው መጽሐፌን ለአንባቢያን ለማድረስ እጅግ በጣም ብዙ ፈተናዎችን አሳልፌያለሁ ፡፡ በዚህ ውስጥም ከጀርባዬ
ሆነው መስዋዕትነት የከፈሉልኝ ጓደኞቼ አሉበት … ይሄ ሁሉ ደግሞ በህይወትህ ታላቁን ትምህርት አስምሮህ ያልፋል፡፡ ለማነኛውም ከጀርባዬ
ሆናችሁ እስከአሁንም ያልተለያችሁኝ ጓደኞቼ ምስጋናዬ ላቅ ያለ
Comments