ለካ እንደምርጫ ያለ ፈተና የለም!


ዘንድሮም እንደ አምናው ጥምቀትን ከከተራ በአል ጀምሮ ልናከብር ሎሚውን አንድ ፍሬ በ5 ብር ገዝተናል ፡፡
እያንዳንድሽ ደረትሽን ለሎሚ አዘጋጅ  አንዴ ሎሚዬን ከወረወርሁ እንዳያመልጥሽ ! ግን እስኪ የት እንደማከብር ግራ ገብቶናል! እስኪ ምረጡልኝ ወይም ምረጡኝ! ሰፈሬ ቦሌ ነው ፡፡ ስለዚህ የአራዳዎ እና የየካ ቆንጃጅቶችን ወይስ የቦሌ ሞልቃቃዎችን ልምረጥ ግራ ገባኝ እኮ ጎበዝ  ! ለካ እንደምርጫ ያለ ፈተና የለም!  ለማነኝውም ዘሬ ቀድመው መልእክት ከሚልኩልኝ 5 ልጆች አንዷን  ደረቷን !!! ማለቴ አይቀርም ፡፡ መልካም የከተራ በአል፡፡

(ዘላለም በላይነህ)

Comments

Popular posts from this blog

How Eritrea's Assab port became a major UAE naval base

አንድ ህዝብ የሶስት ቋንቋ ባለቤትና ፈጣሪ (አገውኛ ፣አማርኛ ፣ግዕዝ) እኖይሱሳ ኮንኬ እኖጂ ሌጌፅንስ!